ለአዲስ አበባ ፈጣን አውቶቡስ መንገድ ግንባታ የሚውል የብድር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2012፤ በኢትዮጵያና በኮሪያ ኢምፖርት ኤክስፖርት ባንክ መካከል ለአዲስ አበባ ከተማ ፈጣን የከተማ አውቶቡስ B6 ኮሪደር ፕሮጀክት የሚውል የ63 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የብድር ስምምነት ተፈርሟል። የብድር ስምምነቱን…

Continue Reading ለአዲስ አበባ ፈጣን አውቶቡስ መንገድ ግንባታ የሚውል የብድር ስምምነት ተፈረመ