በግብዓት እጥረት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የተሸከርካሪ ሠሌዳ ከነገ ጀምሮ መሰጠት ይጀምራል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፤ 2014፤ በመዲናዋ የኮድ-02 ተሸከርካሪዎች ሰሌዳ በግብዓት እጥረት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው አገልግሎት ከነገ ሰኔ 15 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ መሰጠት እንደሚጀምር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፤ 2014፤ በመዲናዋ የኮድ-02 ተሸከርካሪዎች ሰሌዳ በግብዓት እጥረት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው አገልግሎት ከነገ ሰኔ 15 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ መሰጠት እንደሚጀምር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፤ 2014፤ በመዲናዋ ትራንስፖርት ዘርፍ አመራሮችና ሠራተኞች የተሳተፉበት የስነ-ምግባና የሰራተኞች መመሪያ አዋጅ 56/2010 ዙሪያ በሁለት ዙር ሲሰጥ የነበረው የአቅም ማጎልበቻ ዛሬ ተጠናቋል፡፡በስልጠናው መዝጊያ ላይ ንግግር ያደረጉት በአዲስ…
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ አቃቂ ቃሊቲ ትራንስፖርት ቅ/ፅ/ቤት “በታቀደ የትራንስፖርት አገልግሎት የተሻሻለ የትራንስፖርት አገልግሎት” በሚል መሪ ቃል ንቅናቄ ተካሄዷል፡፡በቀጣይ ሶስት ወራት በትኩረት መሰራት ባለባቸው አምስት ዋና ዋና በዘርፉ…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 06፤ 2014፤ በመዲናዋ በትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ለሚያጋጥሙ ችግሮች የጥቆማ መስጫ ነፃ የጥሪ መስመር አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡በከተማዋ የትራንስፖርት አገልግሎት እና መሰል በዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ተገልጋዩ ህብረተሰብ…
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 18፤ 2014፤ በመዲናዋ የሚገኙ የሞተር ሳይክል ማህበራት ጠንካራ አደረጃጀት በመፍጠር በተገቢው አገልግሎት መስጠት እንዳለባቸው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ቢሮው አሰራር እና መመሪያዎችን በመፈተሽ የማሻሻል ስራውን…
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 22፤ 2014፤ በመዲናዋ ድህንነቱ የተጠበቀና ከብክለት ነፃ የትራንስፖርት አገልግሎት ‹ብስክሌት እንደ አንድ የትራንስፖርት አማራጭ› ትናንት ንቅናቄ ተካሂዷል፡፡ንቅናቄውን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ UN-RSF፣ UN-Habitat እና ITDP…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣2012፤ በ2012 ዓ.ም ከ6 ሺህ በላይ ተሽከርካሪዎች የመንገድ ላይ ድንገተኛ የቴክኒክ ምርመራ ማድረጉን የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በበጀት ዓመቱ ለ6 ሺህ 740 ተሽከርካሪዎች የመንገድ ላይ…
ካለፈው ዓመት የዘጠኝ ወር ሪፖርት ጋር ሲነጻጸር የትራፊክ አደጋ የሞት መጠን በቁጥር 711 ወይም 17.7% መቀነሱ በብሔራዊ መንገድ ደህንነት ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ አስታወቀ፡፡ መደበኛ ጉባኤውን የትራንስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት…
የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ህብረተሰቡን የማንቃት ስራ ተከታታይነት ባለው መልኩ እንደሚሰራ የትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የትራንስፖርት ቢሮ ከኮከብ ሚዲያና ማስታወቂያ ጋር በመተባበር በመዲናዋ ለሁለት ቀናት የጎዳና ላይ ቅስቀሳ አካሂዷል፡፡ በቅስቀሳው ማስጀመሪያ…
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 26፤ 2012፤ከለቡ-ጀሞ በተሰራው የብስክሌት ኮሪደር የተጠቃሚዎች ቁጥር በ10 እጥፍ መጨመሩን የትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በአራት ዙር የተሰበሰበው መረጃ እንደሚያሳየው የብስክሌት ተጠቃሚዎች ቁጥር ጠዋት ከ 3 ወደ 30፣ ቀትር…