የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ያብባል አዲስና የቢሮው አመራሮች ዛሬ መገናኛ የሚገኘውን የትራፊክ መቆጣጠሪያ ማዕከል (TMC) የደረሰበትን ደረጃ እና የመገናኛ ስማርት ፖርኪንግን አገልግሎት አሰጣጥ ጎብኝተዋል።


የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ያብባል አዲስና የቢሮው አመራሮች ዛሬ መገናኛ የሚገኘውን የትራፊክ መቆጣጠሪያ ማዕከል (TMC) የደረሰበትን ደረጃ እና የመገናኛ ስማርት ፖርኪንግን አገልግሎት አሰጣጥ ጎብኝተዋል።